Service Times: Sundays 10 am - 1 pm

ሰንበት ትምህርት

መጽሐፍ ቅዱስ አውራ ለሆኑ የሕይወት ጉዳዮቻችን መሪ ብርሃን እንዲሆን በሕብረት ከቃሉ እገዛን መሻት ያስፈልጋል። በዚህ የአገልግሎት መስክ የሰንበት ትምህርት ጠቀሜታ እጅግ የጎላ ነው። በተቻለ መጠን ከእሁድ መልእክት ጋር እየተቀናጀ የሚሰጥበትን ሁኔታ አመቻችቶ ምእመኑን ያንጻል። በቤተክርስቲያኒቱ ያሉ የቃሉ አገልጋዮች ጸጋቸውን የሚያካፍሉበት እድል ከመፍጠሩ ባሸገር እርስበርስ ለመተናነጽ ጠቀሜታው የጎላ ነው። በተቻለ መጠን መጽሐፍ ቅዱሳዊ፣ ተግባራዊና ታሪካዊ ይዘት ኖሯቸው እንዲሰጡ ያደርጋል።